Human resource and management Directorate Director
የአላጌ ግብርና ቴክኒክና ሙያ ትምህርተ ሥልጠና ኮሌጅ ከፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ

ተ/ቁ

ክፍት የስራ መደቡ መጠሪያብዛትደረጃደመወዝየቅጥር ሁኔታዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታምርመራ
1.የኦዲት ባለሙያ III2ፕሣ-64461ቋሚ

በኦዲቲንግ፤በአካውንቲግ፤በቢዝነስ ማኔጅመንት ወይም በተመሳሳይ የሙያ መስመር የባችለር ዲግሪና 7 ዓመት አግባብ ያለው የሥራ ልምድ ወይም የማስተርስ ዲግሪና 5 ዓመት አግባብ ያለው የሥራ ልምድ ወይም የዶክትሬት ዲግሪና 3 ዓመት አግባብ ያለው የስራ ልምድ

በድጋሚ የወጣ
2.ፕላንና ፕሮግራም ባለሞያ III2ፐሣ-64461ቋሚ

በኢኮኖሚክስ፤በፕላኒግ፤በስታስቲክስ፤በአካውንቲንግ፤በቢዝነስ ማኔጅመንት ወይም በተመሳሳይ የሙያ መስመር የባችለር ዲግሪና 7 ዓመት አግባብ ያለው የስራ ልምድ

በድጋሚ የወጣ
3.ዳታ አናሊስት II2ፐሣ-3 3001ቋሚ

በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ፤ በኮምፒዩተር ሳይንስ ወይም በተመሳሳይ የሙያ መስመር የባችለር ዲግሪና 4 ዓመት አግባብ ያለው የሥራ ልምድ ወይም የማስተርስ ዲግሪና 2 ዓመት አግባብ ያለው የሥራ ልምድ

በድጋሚ የወጣ

የምዝገባ ቦታ፤
ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት አዲስ አበባ ሀይሌ ገ/ስላሴ ጎዳና በጌታነህ በሻ ህንፃ ወደ ወስጥ 500 ሜትር በሚያስገባው አሰፓልት አዲስ ህይወት ሆስፒታል ፊት ለፊት በሚገኘው የኮሌጁ ጉዳይ አስፈፃሚ ጽ/ቤትና በኮሌጁ አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 16 በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ፡፡

ማሳሰቢያ፤
አመልዳቾች ለምዝገባ ስትቀርቡ የትምህርት ማስረጃ ዋናውን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡ • ለተቀጣሪዎች የመኖሪያ ቤት፤የኢሌክትሪክና የውሃ ወጪ በመ/ቤቱ የሚሠጥ አገልግሎት መሆኑን እንገልፃለን፡፡ • የፈተናው ቀን በውስጥ ማስታወቂያና በኮሌጁ ድረ-ገፅ ይገለፃል፡፡

hresource@alagecollege.edu.et

Copyright © 2008/2016 Dawit-She Inc. All Rights Reserved.