Human resource and management Directorate Director
የአላጌ ግብርና ቴክኒክና ሙያ ትምህርተ ሥልጠና ኮሌጅ ከፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ
ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት አዲስ አበባ ሀይሌ ገ/ስላሴ ጎዳና በጌታነህ በሻ ህንፃ ወደ ወስጥ 500 ሜትር በሚያስገባው አሰፓልት አዲስ ህይወት ሆስፒታል ፊት ለፊት በሚገኘው የኮሌጁ ጉዳይ አስፈፃሚ ጽ/ቤትና በኮሌጁ አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 16 በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ፡፡

ማሳሰቢያ፤
አመልካቾች ለምዝገባ ስትቀርቡ የትምህርት ማስረጃ ዋናውን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡ • ለተቀጣሪዎች የመኖሪያ ቤት፤የኢሌክትሪክና የውሃ ወጪ በመ/ቤቱ የሚሠጥ አገልግሎት መሆኑን እንገልፃለን፡፡ • የፈተናው ቀን በውስጥ ማስታወቂያና በኮሌጁ ድረ-ገፅ ይገለፃል፡፡

hresource@alagecollege.edu.et

Copyright © 2008/2016 Dawit-She Inc. All Rights Reserved.